avatar
Ethiopia Check
@ethiopiacheck
30.10.2025 00:27
#FactCheck የሩስያው ፕሬዝደንት በኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ዙርያ ሰጡት የተባለው አስተያየት ምን ያህል እውነትነት አለው?

/ኢትዮጵያ ቼክ/ - አንዳንድ የፌስቡክ ተጠቃሚዎች የሩድያው ፕሬዝደንት ቭላዲሚር ፑቲን በኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ዙርያ ከሰሞኑ አስተያየት ሰጥተዋል በማለት አንዳንድ መረጃዎችን እያስተላለፉ ይገኛሉ።

ሙሉ መረጃውን ያንብቡ:
https://ethiopiacheck.org/a-quote-attributed-to-president-putin-about-ethiopias-quest-for-access-to-the-sea-is-false-%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab/
🙏 7
4
😁 4
🔥 1
4 2 14.9K

Обсуждение 4

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Ethiopia Check

24.9K
ኢትዮጵያ ቼክ በማህበራዊ ሚድያ እና በመደበኛ ሚድያዎች የሚቀርቡ ሀሰተኛ መረጃዎችን በማጣራት ስራዎቹን ለተከታታዮቹ ያቀርባል።
Открыть в Telegram