avatar
Ethiopia Check
@ethiopiacheck
14.11.2024 22:18
#HealthCheck ቴክኖሎጂን በመጠቀም ‘በሰአታት' ውስጥ የስኳር በሽታን ማጥፋት ተችሏል በሚል እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ አሳሳች ነው

“በሦስት ሰአታት ውስጥ የስኳር ህመምን ከነዘርማንዘሩ ማጥፋት ተችሏል” የሚል መረጃ በቲክቶክና በሌሎች የማህበራዊ ሚዲያዎች በስፋት እየተሰራጨ ይገኛል።

እነዚህ ‘ET Smart Care’ በሚል የቲክቶክ አካውንት እየተሰራጩ የሚገኙ የህክምና መረጃዎች “የክሩስፐር ጂን ኤዲቲንግ ቴክኖሎጂን በመጠቀም በሦስት ሰአት ውስጥ የስኳር ህመምን ከነዘር ማንዘራቸው ማጥፋት ተችሏል። እውነት ነው ከነዘር ማንዘራቸው ማጥፋት ችሏል” ሲል ይደመጣል።

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopiacheck.org/home/health-professionals-advised-against-misleading-information-about-diabetes-treatments-circulating-on-social-media-%e1%88%98%e1%88%a8%e1%8c%83/
👍 4
🔥 4
1
5 8 9.6K

Обсуждение 5

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Ethiopia Check

24.9K
ኢትዮጵያ ቼክ በማህበራዊ ሚድያ እና በመደበኛ ሚድያዎች የሚቀርቡ ሀሰተኛ መረጃዎችን በማጣራት ስራዎቹን ለተከታታዮቹ ያቀርባል።
Открыть в Telegram