#MondayMessage በአዲሱ አመት የሀሠተኛ መረጃ ስርጭትን ለመቀነስ የበኩላችንን አዎንታዊ ሚና እንወጣ
አዲሱን አመት ልንቀበል ዋዜማው ላይ እንገኛለን። ልንሸኘው አንድ ቀን የቀረን አሮጌው አመት እንዳለፉት ሁሉ ለቁጥር ለሚታክቱ የሀሰተኛ መረጃዎች፣ የጥላቻ ንግ ግሮች፣ የማጭበርበር ድርጊቶች እንዲሁም የሴራ ትንታኔዎች የተጋለጥንበትና የተጋፈጥንበት ነበር።
እነዚህ አሉታዊ ይዘቶች አብሮነትና መቻቻል መሸርሸራቸው፤ መተማመንን ማላላታቸው፤ ግጭቶችን ማባባሳቸው፤ የገንዘብና የንብረት ጉዳትን ማድረሳቸው ሁላችንም የታዘብነው መራር ሀቅ ነው።
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://ethiopiacheck.org/home/the-positive-roles-to-play-in-fighting-fake-news-%e1%88%80%e1%88%a0%e1%89%b0%e1%8a%9b-%e1%88%98%e1%88%a8%e1%8c%83/
@EthiopiaCheck
Обсуждение 2
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram