የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅የዓለም ጤና ድርጅት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምሥራቃዊ ኢቱሪ ግዛት የተከሰተውን የኢቦላ ወረርሽኝ አሳሳቢ ዓለም አቀፍ የኅብረተሰብ ጤና አደጋ ነው ሲል አወጀ።
✅ዩክሬን ምሽቱን በሩሲያ መዲና ሞስኮ እና አካባቢው ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት 4 ሰዎች ተገደሉ።
✅በናይጄሪያ ከ50 በላይ ሕጻናት በታጣቂዎች መታገታቸው ተነገረ።
✅የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን የሰላም ስምምነት በአስቸኳይ ካልደረሰች ከባድ አደጋ ውስጥ ትገባለች ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
✅አሜሪካ እና እስራኤል በሚቀጥለው ሳምንት በቴህራን ላይ የአየር ጥቃት ለመፈጸም እየተዘጋጁ መሆኑን ኒውዮርክ ታይምስ ዘግቧል።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 1
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram