የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ራስ ገዟ ታይዋን ነጻነቷን ከማወጅ መቆጠብ አለባት ሲሉ አስጠነቀቁ።
✅የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እስራኤል እና ሊባኖስ ከዚህ ቀደም የደረሱትን የተኩስ አቁም ስምምነት ለማራዘም መስማማታቸውን አስታወቀ።
✅በዴሞክራቲክ ኮንጎ ምስራቃዊው የሀገሪቱ ግዛት በተከሰተ አዲስ የኢቦላ ወረርሽኝ የሞቱ 65 ሰዎች ቁጥር 80 መድረሱ ተነገረ።
✅የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ቦላ ቲኑቡ በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሰው የአይ ኤስ ቁንጮ አመራር መገደሉን ተናገሩ።
✅ኢራቅ ባለፈው ወር ብቻ 10 ሚሊየን በርሜል ነዳጅ በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ለሀገራት መላኳን ገለፀች።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram