ከአበዳሪ ተቋማትና ከአጋር አገራት ጋር ሲደረግ የቆየው የዕዳ ሽግሽግ ድርድር በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን እና በቀጣይ ጊዜያት መንግስት ወደ ዕዳ ክፍያ እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስቴር አሳውቋል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ9 ወራት አፈጻጸሙን በተመለከተ ባካሄደው መድረክ በቀጣይ ቀሪ የሥራ ጊዜያት መንግስት ወደ ዕዳ ክፍያ እንደሚገባ ጠቅሷል፡፡
በሌላ በኩል በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሙ አማካኝነት በውጭ ምንዛሪ ክምችት፣ በኤክስፖርት፣ በውስጥ ገቢ አሰባሰብና በመሳሰሉት ረገድ ውጤቶች መመዝገባቸውንም ገልጿል።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram