የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅እስራኤል ዛሬ በጋዛ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት ሁለት ፍልስጤማውያን ተገደሉ።
✅የቻይና ጉብኝታቸውን ያጠናቀቁት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ቤጂንግ 200 የቦይንግ አውሮፕላኖችን ለመግዛት መስማማቷን ተናገሩ።
✅በዴሞክራቲክ ኮንጎ ምስራቃዊው የሀገሪቱ ግዛት በተከሰተ አዲስ የኢቦላ ወረርሽኝ 65 ሰዎች ሞቱ።
✅የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢራን ጦርነት በአስቸኳይ እንዲቆም ጥሪ አቀረበ።
✅አሜሪካ የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሚያስተዳድራቸው የድሮን ፋብሪካዎች ውስጥ የሚሰሩ የ6 አመራሮች አድራሻን ለጠቆመ የ15 ሚሊየን ዶላር ወሮታ እከፍላለሁ ብላለች።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram