የኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም የእኩለ ቀን የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች ፦
🟢በደቡብ አፍሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሱ ያሉ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ስምምነት ላይ መደረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገልጿል።
🟢ከአበዳሪ ተቋማትና ከአጋር አገራት ጋር ሲደረግ የቆየው የዕዳ ሽግሽግ ድርድርም በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የገንዘብ ሚኒስቴር አሳውቋል።
🟢ኢትዮጵያ ባለፉት 10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል።
🟢ከ405 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጉምሩክ ኮሚሽን አሳውቋል።
🟢ለ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን ትምህርት ሚኒስትር አስታውቋል።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram