avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
14.05.2026 18:51
አሁን ያለው የዓለም አቀፍ ቀውስ በአስቸኳይ ካልተፈታ በሀገራት ድንበር የማይገታ አስከፊ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ አለመረጋጋት እንደሚያስከትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ተናግረዋል።

ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለጥንካሬ፣ ለፈጠራ፣ ለትብብርና ለዘላቂነት መገንባት በሚል መሪ ሐሳብ በሕንድ ኒው ዴልሂ በተካሄደው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ነው።

ሚኒስትሩ ሁሉንም ሀገራት በፍትሃዊነት የሚያገለግል ዓለም አቀፍ ስርዓትን ለመገንባት የተቀናጀ የባለብዙ ወገን ጥረት በአስቸኳይ ያስፈልጋል ያሉ ሲሆን አሁን ያለው የዓለም አቀፍ ቀውስ በአስቸኳይ ካልተፈታ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ አለመረጋጋት እንደሚያስከትልም አስገንዝበዋል።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
554

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram