avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
14.05.2026 16:57
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ዘገየ አስፋው ሥርዓተ ቀብር በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።

በሥርዓተ ቀብሩ የኮሚሽኑ ኮሚሽነሮችና ባለሙያዎች፣ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ ቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል።

ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ከአባታቸው አቶ አስፋው አብዲ ብሩና ከእናታቸው ከወ/ሮ ሙሉ ዳዲ በ1934 ዓ.ም በምዕራብ ሸዋ እንደተወለዱ የህይወት ታሪክ ማህደራቸው ያመለክታል፡፡

ኮሚሽነሩ ከየካቲት 2014 ዓ.ም ጀምሮ ህይወታቸው እስካለፈበት ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኮሚሽነርነት ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
519

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram