የኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም የእኩለ ቀን የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች፦
🟢በዓለማችን የሚከሰቱ ግጭቶች ከመቼውም ጊዜ በላይ ውስብስብ እየሆኑ መምጣታቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረዋል።
🟢የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ለማስተሳሰር የተሰጠው የጊዜ ገደብ በዛሬው እለት ይጠናቀቃል።
🟢በመቅደላ ጦርነት ወቅት በብሪታኒያ የተወሰዱ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ተመልሰዋል፡፡
🟢የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ ተገልጋዮች በአካል አዲስ አበባ በሚገኘው ፎሬንሲክ ወንጀል ምርመራ አሻራ ምርመራ ዋና ክፍል መምጣት እንደማያስፈልጋቸው አስታወቀ።
🟢የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ እንዲወስዱ ጥሪ አቀረበ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram