avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
14.05.2026 14:38
የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ለማስተሳሰር የተሰጠው የጊዜ ገደብ በዛሬው እለት ይጠናቀቃል።

አዲስ አበባ፣ባሕር ዳር ፣ሐዋሳ እና መቀሌን ጨምሮ በ27 ዋና ዋና ከተሞች ለሚገኙ የባንክ ደንበኞች፣ የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ (ብሔራዊ መታወቂያ) ቁጥራቸው ጋር የሚያስተሳስሩበት ጊዜ ገደብ ዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ያበቃል።


በሌሎች ከተሞች ( ከተጠቀሱት 27 ከተሞች ውጭ) ያሉ የባንክ ደንበኞች የባንክ ሒሳባቸውን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ባለው የጊዜ ገደብ ማስተሳሰር እንደሚጠበቅባቸው መገለፁ ይታወሳል።

መረጃው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ የተገኘ ነው።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
1 503

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram