የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ለሥራ ለመሰማራት የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ ተገልጋዮች በአካል አዲስ አበባ በሚገኘው ፎሬንሲክ ወንጀል ምርመራ አሻራ ምርመራ ዋና ክፍል መምጣት እንደማያስፈልጋቸው አስታወቀ።
የወንጀል ነጻ ሠርቲፊኬት የሚፈልጉ ተገልጋዮች በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጁ ማዕከላት አማካኝነት በየአካባቢያቸው በሚገኙና በሚልኳቸው ኤጀንሲዎች በኩል አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ገልጿል።
መረጃው ከኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የተገኘ ነው።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram