avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
13.05.2026 18:39
🔸በፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ ማጣቷ የዓለም አቀፍ ተቋማትን ኢ ፍትሐዊነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ገለጹ።
 
🔸የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተመሰረተበት 80ኛ ዓመት ክብረ በዓል ዝግጅት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ የገቡት ዋና ጸሃፊው ይሄንን ያሉት የአፍሪካ ሕብረትና የተመድ 10ኛ ዓመታዊ ኮንፍረንስ በአፍሪካ ሕብረት በተካሄደበት ወቅት ነው፡፡
 
🔸ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ከቅኝ ግዛት ባልወጡበት ወቅት የተቋቋሙ ዓለም አቀፍ ተቋማት አህጉሪቱ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዳይኖራት ማድረጋቸው ተገቢ አለመሆኑን ያነሱት ዋና ጸሃፊው ይህ ሊስተካከል ይገባል ነው ያሉት፡፡

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
2
1 717

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram