የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅ሳኡዲ አረቢያ በኢራን ላይ ሚስጥራዊ ጥቃት ስትፈፅም እንደነበር ሮይተርስ ዘግቧል።
✅ዩክሬን በሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያ እና ወደቦች ላይ ተጨማሪ የድሮን ጥቃት መፈፀሟ ተነገረ።
✅ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ቻይና መዲና ቤጂንግ ገቡ።
✅ ጋና በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን ፀረ ስደተኞች ተቃውሞ ተከትሎ 300 የሚደርሱ ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ ልታወጣ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram