የኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም የእኩለ ቀን የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች
፦
🟢የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አዲስ አበባ ገቡ።
🟢የትምህርት ሚኒስቴር በመጪው የ2019 አ.ም የትምህርት ዘመን በራስ ገዝነት ሽግግር መመሪያ መሰረት 60 በመቶና ከዚያም በላይ የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርስቲዎች ወደ ራስገዝነት እንደሚሸጋገሩ አስታወቀ።
🟢በአዲስ አበባ ከተማ የግል አቤቱታዎችና የደንብ መተላለፍ የወንጀል ጉዳዮች በማህበራዊ ፍትህ እልባት እንዲያገኙ በየቀጣናው ሽማግሌዎችን የማደራጀት ስራ መከናወኑን የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ።
🟢የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤርባስ 26 የሚደርሱ የአውሮፕላን ግዢዎችን ለመፈጸም በድርድር ላይ ስለመሆኑ ተነገረ፡፡
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram