የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ወደ ቻይና ማቅናታቸውን አልጀዚራ ዘግቧል።
✅ብሪታንያ የሆርሙዝ ሰርጥን ለመከላከል ጄቶችን፣ ድሮኖችን እና የጦር መርከቦችን እንደምትልክ አስታወቀች።
✅የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስቴር በኢራን ጦርነት እስካሁን 29 ቢሊዮን ዶላር ማውጣቱን አስታወቀ።
✅በትራምፕ አስተዳደር ከወራት በፊት ይፋ የተደረገው አዲሱ የሚሳኤል መከላከያ ስርአት ወይም ጎልደን ዶምን በ20 አመታት ውስጥ ለማስተግበር 1.2 ትሪሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚጠይቅ ተነገረ።
✅የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዩ ፓኪስታን ዋሽንግተን እና ቴህራን የማደራደር ሚናዋን አጠናክራ እንድትቀጥል ጠየቁ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram