avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
13.05.2026 12:24
🔸የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አዲስ አበባ ገቡ።

🔸የተመድ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ትናንት ምሽት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

🔸ኢትዮጵያ እ.አ.አ ከ1945 ጀምሮ የተመድ መሥራች አባል ስትሆን፣ የጥቁር ሕዝቦች ኩራት እና የሉዓላዊነት ተምሳሌት በመሆን የሳን ፍራንሲስኮውን የድርጅቱን መመስረቻ ቻርተር ከፈረሙ 51 ሀገራት መካከል አንዷ ናት።

🔸ዋና ፀሐፊው በአዲስ አበባ በሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 80ኛ አመት የምስረታ በአል ላይ እንደሚታደሙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
1
658

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram