ኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም የምሽት የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች፦
✅ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው አፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ በመገኘት የኢትዮጵያን ተሞክሮ ማካፈላቸውን ገልጸዋል፡፡
✅ጉምሩክ ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት አስር ወራት ከ600 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል።
✅የኢትዮጵያ አየር መንገድ 6 ተጨማሪ ኤርባስ ኤ350 ሞዴል አውሮፕላኖችን ሊገዛ ነው።
✅የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በዋናው አገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ የሚቀርቡ አጀንዳዎችን ለይቶ ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡
✅የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት 9 ወራት የብልሹ አሰራርና ስነ ምግባር ጥሰት በፈፀሙ 1 ሺህ 139 የአገልግሎቱ ሠራተኞች ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን ገለጸ፡፡
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram