avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
12.05.2026 18:21
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው አፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ በመገኘት የኢትዮጵያን ተሞክሮ ማካፈላቸውን ገልጸዋል፡፡

በኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና በፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በጋራ አዘጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ የተገኙት ጠቅላይ
ሚኒስትሩ በተለይም የአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማትና የኃይል ሽግግርን በተመለከተ የኢትዮጵያን ተሞክሮ ማካፈላቸውን ነው የገለጹት፡፡

በጉባኤው ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎችና ባለሀብቶች የተገኙ ሲሆን ከኬንያው ፕሬዝዳንት ጋር በመሆን የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤን ያዘጋጁት የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በነገው ዕለት ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ ተብሎም ይጠበቃል፡፡

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
3
1 693

Обсуждение 1

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram