avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
12.05.2026 18:21
ጉምሩክ ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት አስር ወራት ከ600 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል።

ኮሚሽኑ የበጀት አመቱን አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ የእቅዱን 100 ነጥብ 2 በመቶ ማሳካቱን የገለጸ ሲሆን ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ250 ቢሊየን ብር በላይ ብልጫ ያለው ነው ተብሏል፡፡

እንዲሁም ሀገሪቱ በሕገወጦች የማጭበርበር ተግባር ልታጣ የነበረውን 228 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ማዳን መቻሉ የተገለጸ ሲሆን በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበርበር ቁጥጥር በተሰሩ ሥራዎች ከ1 ሺህ 290 በላይ ግለሰቦችን ለሕግ ማቅረብ ተችሏል ነው የተባለው።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
628

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram