ጉምሩክ ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት አስር ወራት ከ600 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል።
ኮሚሽኑ የበጀት አመቱን አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ የእቅዱን 100 ነጥብ 2 በመቶ ማሳካቱን የገለጸ ሲሆን ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ250 ቢሊየን ብር በላይ ብልጫ ያለው ነው ተብሏል፡፡
እንዲሁም ሀገሪቱ በሕገወጦች የማጭበርበር ተግባር ልታጣ የነበረውን 228 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ማዳን መቻሉ የተገለጸ ሲሆን በኮንትሮባንድ እና ንግድ ማጭበርበር ቁጥጥር በተሰሩ ሥራዎች ከ1 ሺህ 290 በላይ ግለሰቦችን ለሕግ ማቅረብ ተችሏል ነው የተባለው።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram