የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅የግሪክ አንድ ባለስልጣን በሊቢያ ያሉ ከ500ሺ በላይ ስደተኞች የሜዲትራኒያን ባሕር አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመግባት በመጠባበቅ ላይ ናቸው ብለዋል።
✅የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለንስኪ ሩሲያ ምሸቱን ከ200 በላይ ድሮኖች በሀገራቸው ላይ መተኮሷን ተናገሩ።
✅በእስራኤል የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ሃካቢ ቴላቪቭ ለአረብ ኢምሬትስ አዲስ የሚሳኤል መከላከያ ስርአት መላኳን ተናገሩ።
✅የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ በኢራን ላይ ጥቃት ለመፈፀም እያጤኑ መሆኑን አክስዮስ ዘግቧል።
✅የቀድሞው የአለም ባንክ ፕሬዚዳንት ዴቪድ ማልፓስ በኢራን ጦርነት ሳቢያ የተከሰተውን የምግብ እና የማዳበሪያ ግብአት አቅርቦት ችግር ለመፍታት ቻይና ያከማቸችውን የምግብ እና የማዳበሪያ ግብአቶች ለአለም ገበያ እንድታቀርብ ጠየቁ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram