የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት ዘገየ አስፋው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ኮሚሽኑ ባወጣው አጭር መግለጫ በኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ ለቤተሰቦቻቸው ፣ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለኮሚሽኑ ማህበረሰብ በሙሉ መፅናናትን እንደሚመኝ ገልጿል፡፡
የህግ ባለሙያ የነበሩት ዘገየ አስፋው በግብርና ሚኒስትርነት ማገልገላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያሳያል።
የህግ ባለሙያ የነበሩት ዘገየ አስፋው በኢትዮጵያ ፖሊቲካ እንደማእዘን ድንጋይ የሚቆጠረውን የመሬት ላራሹ አዋጅ በማርቀቅ ቁልፍ ሚና ተጫውተዋል።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram