ኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም የምሽት የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች
✅የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ለኢትዮጵያ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናገሩ።
✅የአሜሪካው ኩባንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአራት የአፍሪካ ሀገራት በ750 ሚሊዮን ዶላር የኤሌክትሪክ ኃይል ማስፋፊያ ሊያካሂድ መሆኑን ገለጸ፡፡
✅በተያዘው የ2018 በጀት ዓመት በመዲናዋ በመንግሥት በጀት 50 ሺህ ቤቶች፣ በመንግሥትና የግል አጋርነት ደግሞ 55 ሺህ ቤቶች እየተገነቡ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡
✅የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ለካናዳ የሥራ ስምሪት ምንም አይነት ይፋዊ ምዝገባ አልጀመርኩም ብሏል፡፡
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram