avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
11.05.2026 19:23
በተያዘው የ2018 በጀት ዓመት በመዲናዋ በመንግሥት በጀት 50 ሺህ ቤቶች፣ በመንግሥትና የግል አጋርነት ደግሞ 55 ሺህ ቤቶች እየተገነቡ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 በጀት ዓመት ከቤት አቅርቦት ጋር በተያያዘ ያለውን ፍላጎትና አቅርቦትን ለማጣጣም በአጠቃላይ 105 ሺህ ቤቶች እየተገነቡ መሆኑን ገልጿል፡፡

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
1
700

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram