avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
11.05.2026 13:04
ናይጄሪያዊው ባለፀጋ አሊኮ ዳንጎቴ በኬንያ የ17 ቢሊየን ዶላር የነዳጅ ማጣሪያ ለመገንባት እቅድ መያዙ ተነገረ።

ዳንጎቴ ኩባንያ በኬንያ ለማስገንባት ያቀደው የነዳጅ ማጣሪያ በቀን 650 ሺ በርሜል የማጣራት አቅም እንዳለው ነው የተገለፀው።

የአፍሪካ ቁጥር 1 ባለሃብቱ አሊኮ ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያውን በኬንያዋ የወደብ ከተማ ሞምባሳ ለማስገንባት ማቀዱን ገልጿል።

ኬንያ ትልቋ የምስራቅ አፍሪካ ኢኮኖሚ ባለቤት መሆኗ እና ከፍተኛ የነዳጅ ምርት ተጠቃሚ ዜጎች ያላት በመሆኑ ምክንያት በዳንጎቴ ተመራጭ ሆናለች ተብሏል።

አሊኮ ዳንጎቴ አሁን ኳሷ በኬንያው ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ እጅ መሆኗን ገልፆ ፕሬዚዳንቱ ካዘዙን ወደተግባራዊ እንቅስቃሴ እንገባለን ብሏል።
ዘገባው የፋይናሺያል ታይምስ ነው።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
796

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram