የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ሀገራቸው የኢራን ጦርነትን ለማቆም ባቀረበችው አዲስ የሰላም እቅድ ዙሪያ ከቴህራን ምላሽ እየተጠበቀ መሆኑን ተናገሩ።
✅የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እስራኤል እና ሊባኖስን በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚያደራድር አስታወቀ።
✅ኢራን በወደቦቿ ላይ የተጣለውን የአሜሪካ እገዳ ሀገራት እንዲያወግዙ ጥሪ አቀረበች።
✅የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሩሲያ እና ዩክሬን ለ3 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ መስማማታቸውን ተናገሩ።
✅የአለም የምግብ ፕሮግራም በሶማሊያ 6 ሚሊየን ሰዎች ለምግብ እጥረት መጋለጣቸውን አስታወቀ።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram