የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
🎯 አሜሪካ እና ኢራን በትላንትናው ዕለት ተኩስ ከተለዋወጡ በኋላ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት አሁንም ተግባራዊነቱ መቀጠሉን ገለፁ፡፡
🎯 ሩሲያ የሁለተኛው የዓለም ጦርነትን ድል በዓል ለማክበር እየተዘጋጀች ብትገኝም ከዩክሬን ጋር እያካሄደች የምትገኘው ጦርነት መቀጠሉ ተነገረ፡፡
🎯 እስራኤል ዛሬ በሊባኖስ ላይ በፈፀመችው ተጨማሪ የአየር ጥቃት 11 ሰዎች ተገደሉ።
🎯 የኢራን ጦር አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ በሚገኙ የኢራን 3 ደሴቶች ላይ የአየር ጥቃት እንደፈፀመች አስታወቀ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram