በኢትዮጵያ ከ80 ሺህ በላይ ወጣቶች በ“ሪሞት ጆብስ” ወይም ፍሪላንሲንግ ሥራ ተሰማርተው ተጠቃሚ መሆናቸውን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ይህ አሠራር እንግዲህ አንድ ባለሙያ ባለበት ቦታ ሆኖ ስማርት ስልክ ወይም ላፕቶፕ በመጠቀም በተለያዩ የዓለም ሀገራት ተቀጥሮ መሥራት የሚያስችለው ሥርዓት ነው። ሥርዓቱ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዓለም ላይ እየተለመደ የመጣ ሲሆን በኢትዮጵያም ተግባራዊ እየሆነ ይገኛል።
ይህንንና ሌሎች ወቅታዊ የቢዝነስ መረጃዎችን ለመከታተል ሊንኩን ይጫኑ👇
https://www.youtube.com/watch?v=i7FSRjp3eK0
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram