ኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ የሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም የምሽት የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች፦
✅የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የመታዘብ ዕውቅና ያገኙ ድርጅቶችን ዝርዝር ይፋ አደረገ።
✅ህብረት ለምርጫ የ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሂደት ትዝብት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡
✅የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ በገበያ ላይ የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት ያደረጉ 13 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ።
✅የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የሀገሪቱን መጻዒ እድል ብሩህ የሚያደርጉ የኢንዱስትሪ ውጤቶች የታዩበት መሆኑን የኢፌድሪ ርዕሰ ብሄር ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ።.
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram