የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅እስራኤል ዛሬ በሊባኖስ መዲና ቤሩት ላይ ተጨማሪ የአየር ጥቃት ፈፀመች።
✅የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስቴር በኦማን ባሕረ ሰላጤ ላይ ሲንቀሳቀስ በነበረ አንድ የኢራን የነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ።
✅ኢራን በአሜሪካ የቀረበውን የሰላም ስምምነት ምክረ ሃሳብ እያጤነች መሆኑን አስታወቀች።
✅ፈረንሳይ ግዙፍ የጦር ጄት ተሸካሚ መርከቧን ወደ ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ ማንቀሳቀስ መጀመሯን ሮይተርስ ዘግቧል።
✅የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የሀገሪቱን የጦር አዛዥ እና የገንዘብ ሚኒስትሩን ከስልጣን አባረሩ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram