የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች :-
✅አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ ያሉ መርከቦችን በወታደራዊ እጀባ የማውጣት ሂደት ማቆሟ ለቴህራን ትልቅ ድል ነዉ ሲል የኢራን ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል።
✅ዋሽንግተን እና ቴህራን የኢራን ጦርነትን ለማቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት ለመድረስ እንደተቃረቡ የዋይት ሐውስ ባለስልጣናትን ዋቢ በማድረግ አክስዮስ ዘግቧል።
✅የኢራን ጦርነት ከተጀመረ አንስቶ እስከ አሁን ድረስ በሆርሙዝ ሰርጥ በሚንቀሳቀሱ 26 መርከቦች ላይ ጥቃት መፈፀሙን ቢቢሲ ዘግቧል።
✅የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዩ የሆርሙዝ ሰርጥ በአስቸኳይ እንዲከፈት ጥሪ አቀረቡ።
✅የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር በፓስፊክ ውቅያኖስ አደንዛዥ እጽ ጭኖ በሚንቀሳቀስ መርከብ ላይ በተፈፀመ ጥቃት 3 ሰዎች መገደላቸውን አስታወቀ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram