avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
06.05.2026 12:39
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በተያዘው በጀት ዓመት በሦስት ዙር ባካሄዳቸው ግልጽ የመሬት ጨረታዎች ከ3 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል።

ቢሮ ይህን ገቢ የሠበሠበው ከይገባኛል ጥያቄ ሙሉ በሙሉ የጸዳ 9 ነጥብ 29 ሄክታር መሬት ወይም 328 ፕሎቶች ለጨረታ አሸናፊዎች በማስተላለፍ መኾኑን ገልጿል።

ቢሮው ለጨረታ ያቀረባቸው መሬቶች ለኢንዱስትሪ፣ ለንግድ እና ለተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶች የሚውሉ እንደኾኑ አስታውቋል።

መረጃው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የተገኘ ነው፡፡

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
1
719

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram