avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
05.05.2026 19:10
የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዙሪያ ሀገር አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራውን ከግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የጋራ የቴክኒክ ኮሚቴ በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ሚና የሚያጠናክር ሀገር አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ እቅድ ይፋ አድርጓል።

ከሀገራዊ የምክክር ጉባኤው አስቀድመው የሚከናወኑ ተግባራት፣ በምክክሩ ወቅት የሚተገበሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና እና ከጉባኤው መጠናቀቅ በኋላ ባሉ ጊዚያቶች የሚከናወኑ ተግባራትም በዝርዝር የስራ ዕቅዱ ተካተዋል ተብሏል።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
2
1 750

Обсуждение 1

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram