avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
05.05.2026 17:48
ጀርመን በፈረንጆቹ 2027 አመት ለታዳጊ ሀገራት የምትሰጠውን የልማት ድጋፍ በ680 ሚሊዮን ዶላር ለመቀነስ ምክረ ሃሳብ አቀረበች።

የበርሊን መንግስት የሚሰጠውን የልማት ድጋፍ ለመቀነስ ያቀደው በጂኦፖለቲካዊ ጉዳዮች እና ይበልጥ ብድር ለማቅረብ በሚል ነው ተብሏል።

ካለፈው ሳምንት ወዲህ ጀርመን አሜሪካንን በመብለጥ የአለም ቁጥር አንድ የእርዳታ ድጋፍ ሰጪ ሀገር ደረጃ መያዟን በምህፃሩ ኦዲኤ የተባለ ተቋም ገልጿል።

ጀርመን በተለይ ለታዳጊ ሀገራት ተጨማሪ ብድር ለመስጠት እቅድ መያዟን ዴቬክስ ዘግቧል።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
2
579

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram