የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች
✅ኢራን ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ በገቡ የአሜሪካ መርከቦች ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈፀሟን አልጀዚራ ዘግቧል።
✅የኢራን ጦርነትን ተከትሎ 2000 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አሁን ድረስ ቆመው እንዳሉ ቢቢሲ ዘግቧል።
✅አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ ያሉ መርከቦችን በወታደራዊ እጀባ ለማስወጣት 15 ሺ ወታደሮችን እና 100 የጦር ጄቶችን ላሰማራ ነው ብላለች።
✅ፓኪስታን በአሜሪካ ቁጥጥር ስር የነበሩ 22 የኢራን መርከበኞችን ለቴህራን ልታስረክብ መሆኑ ተገለፀ።
✅እስራኤል በሊባኖስ በፈፀመችው ተጨማሪ ጥቃት ሁለት ሰዎች ተገደሉ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram