የኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ የሚያዚያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም የእኩለ ቀን የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች
🟢ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢንዱስትሪው ሊያገኝ የሚገባውን የብድር ድርሻ እንዲያጣ ያደረጉ ሰው ሰራሽ ችግሮችን የሚቀርፍ ህግ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እንደሚወጣ ተናገሩ።
🟢ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ ሁለት ግዙፍ የሴራሚክስ ፋብሪካዎችን በቅርቡ እንደምታስመርቅ ተናገሩ።
🟢የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፔክስ የመንገደኞች ምርጫ አዋርድ 2026 ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ በመባል ተሸላሚ መሆኑን አስታወቀ።
🟢የገቢዎች ሚኒስቴር ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታወቀ።
🟢የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በዘጠኝ ወራት ውስጥ 103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ማድረጉን አሳውቋል።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram