የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች
✅የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋት ሳቢያ ቆመው ያሉ በሺዎች የሚቆጠሩ መርከቦች በወታደራዊ እጀባ ከሰርጡ እንዲወጡ አደርጋለሁ ብለዋል።
✅ኢራን አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ ያሉ መርከቦች በእጀባ ከሰርጡ ለማውጣት ያሳለፈችው ውሳኔ የተኩስ አቁም ስምምነቱን የሚጥስ ነው ስትል አስጠነቀቀች።
✅ቴህራን በ30 ቀናት ውስጥ የኢራን ጦርነት እንዲቆምና የአሜሪካ ማዕቀቦች እንዲነሱ የሚጠይቅ አዲስ ባለ14 ነጥብ የሰላም ዕቅድ አቀረበች።
✅በኬንያ ከሰሞኑ በደረሰው የጎርፍ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር በትንሹ 18 መድረሱን አልጀዚራ ዘግቧል።
✅ሩሲያ በዩክሬን ላይ ዛሬ በፈፀመችው ተጨማሪ ጥቃት 10 ሰዎች ተገደሉ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram