avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
04.05.2026 12:46
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በልዩ ልዩ የጤና ሳይንስ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 556 ተማሪዎችን በትናንትናው እለት አስመረቀ።

በምረቃው ስነስርዓት ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ተመራቂዎች ለዚህ ስኬት በመብቃታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ሚኒስትሯ አክለውም ይህ ቀን ለእናንተ ብቻ ሳይሆን ለሀገርም ትልቅ የምስራች ነው ብለዋል።

ሚኒስትሯ ተመራቂዎች የህዝብን ጤና የመጠበቅ ትልቅ ኃላፊነት ያለባቸው መሆኑን ገልጸው፣ በሙያቸው ሀገራቸውን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ብለዋል።

መረጃው ከጤና ሚኒስቴር የተገኘ ነው።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
1
591

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram