ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን (ሜይ ዴይ) በመላው ኢትዮጵያ እየተከበረ መሆኑ ተነገረ።
በአሉ "የሠራተኛ መብት መከበር፤ ለኢንዱስትሪ ሰላምና ለምርታማነት መሠረት ነው” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ መሆኑ ተገልጿል።
ዕለቱ በአዲስ አበባ "ምቹ የሥራ ሁኔታ ለዘላቂ ልማት" በሚል ርዕስ የሚካሄደውን የፓናል ውይይት ጨምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው ተብሏል።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram