የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች
✅ቻይና ከኢስዋቲኒ ውጭ ለ53 የአፍሪካ ሀገራት የሰጠችው ከቀረጥ ነጻ የንግድ እድል ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ መሆን መጀመሩን ቢቢሲ ዘግቧል።
✅የያራ ማደበሪያ ፋብሪካ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ስቬይን ቶር በሆሙዝ ሰርጥ መዘጋት ሳቢያ በተስተጓጎለው የማደበሪያ ግብአት ስርጭት ደሃ ሀገራት በእጅጉ እንደሚጎዱ ተናገሩ።
✅እስራኤል በሊባኖስ ዛሬ በፈፀመችው ተጨማሪ የአየር ጥቃት ከ30 በላይ ሰዎች ተገደሉ።
✅የክሬምሊን ባለስልጣናት ለማሊ ወታደራዊ መንግስት ድጋፍ የሚሰጡ የሩሲያ ወታደሮች በሀገሪቱ እንደሚቆዩ ተናገሩ።
✅ዩክሬን በሩሲያዋ የቤልጎሮድ ግዛት በፈፀመችው የድሮን ጥቃት 2 ሰዎች ተገደሉ።
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram