avatar
EBSTV NEWS
@ebstvnews
01.05.2026 12:58
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት ከዛሬ ጀምሮ እንደሚሰጥ አስታወቀ።


ቢሮው ባወጣው መግለጫ የልጅነት ልምሻ ክትባቱ ከዛሬ ሚያዚያ 23 ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት በሁሉም መዋቅሮች እንደሚሰጥ አስታውቋል።

ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ሕጻናት ክትባቱን ይወስዳሉ ተብሏል።

መረጃው ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተገኘ ነው።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
@ebstvnews
www.ebstv.tv
😱 1
639

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

EBSTV NEWS

5.5K
Welcome to EBS TV NEWS Telegram! We have daily news brief, interesting videos and breaking news updates, Sport. Don’t forget to share it with your friends.

https://t.me/ebstvworldwide

Inbox - @EbswhatsnewBot
Открыть в Telegram