ዘርፈ ብዙ የዳያስፖራ የብድር አገልግሎቶች
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
*******
በአካል ከሀገር ብትርቁም ልባችሁን እና የነገ ህልማችሁን በሀገራችሁ ላደረጋችሁ በውጭ ሀገራት የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀገራችሁ ላይ ንብረት እንድታፈሩ እኛ እናግዛችኋለን!!
እናንተ ከ10 እስከ 70 በመቶ ስትቆጥቡ፣ እኛ ቀሪውን
• ለቤት መግዣ/ መሥሪያ
• ለአውቶሞቢል መግዣ
• ለግል ጉዳይ
• ለኢንቨስትመንት
በረዥም ጊዜ በተመጣጣኝ ወለድ እናበድራችኋለን!
የዳያስፖራ የቤት መግዣ/መሥሪያ ብድር ቁጠባ ሂሳብ በ
unite.et መተግበሪያ፣
ባላችሁበት ሀገር በሚገኝ የኢትዮጵያ ኢምባሲ በኩል፣ አሊያም
ሀገር ቤት ባለ ህጋዊ ወኪል አማካኝነት መክፈት ትችላላችሁ!
አገልግሎቱን በሲቢኢ ኑር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎትም ማግኘት ይቻላል።
ለበለጠ መረጃ -
https://combanketh.et/cbe-for-you/diaspora-accounts
-
https://combanketh.et/cbe-for-you/cbenoor-diaspora-accounts
************
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
#cbe #mortgagefinancing #EthiopianDiaspora #banking
Обсуждение 21
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram