የስቅለት በዓል እየተከበረ ነው
ሚያዝያ 2፣ 2018 (አራዳ ኤፍ ኤም) የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በመላው የክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች እየተከበረ ነው።
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ-ክርስቲያን፣ በካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን እና በወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት÷ በስግደት፣ በጾም፣ በጸሎት እና በዝማሬ እየተከበረ ይገኛል፡፡
በዕለቱ ቀኑን የሚያወሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የሚነበቡ ሲሆን፥ በዕለተ ስቅለት የተከናወኑ ተግባራት እየታሰበም የስግደት ስርዓት ይከናወናል።
የአራዳን ገጾች በመወዳጀት ቤተሰብ ይሁኑ
Youtube:
https://www.youtube.com/@aradafm95.1
Tiktok:
https://www.tiktok.com/@aradafm95.1offical
Telegram:-
@Arada_Fm
Telegram:-
@aradaFmdigital
Facebook*:-
https://web.facebook*.com/aradafm
@Arada_Fm
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram