የፈጣን መንገድ የአገልግሎት ክፍያን በቴሌብር ማከናወን የሚያስችል ስምምነት ተደረገ
ሚያዝያ 1፣ 2018 (አራዳ ኤፍ ኤም) ኢትዮ ቴሌኮም ከኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ጋር በመተባበር ዘመናዊ የዲጂታል የክፍያ ሥርዓት ተግባራዊ አድርጓል።
የክፍያ ሥርዓቱ በሀገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ ቁልፍ ሚና ባለው የአዲስ አበባ - አዳማ የፈጣን መንገድ ላይ የሚሰጡ አገልግሎቶችን፤ የመንገድ አገልግሎት ክፍያዎችን፣ የቅጣት ክፍያዎችን እና ቶሎ (TOLO) የተሰኘና በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ የተመሠረተ የሂሳብ መሙያ ሚኒ አፕ ቶሎ (TOLO) የተሰኘና በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ የተመሠረተ የሂሳብ መሙያ ሚኒ አፕ አገልግሎቶችን በዲጂታል መንገድ በማቀናጀት የተጠቃሚዎችን ተሞክሮ ለማላቅ የሚያስችል ነው።
ይህም የ“ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030” ስትራቴጂን ከማሳካት ባለፈ ኢትዮ ቴሌኮም ከኮኔክቲቪቲ አገልግሎት ባሻገር የመንግሥት አገልግሎቶችን በማዘመን ግልጽነት፣ የአሠራር ቅልጥፍና እና አካታችነት የሰፈነበት የዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ነው ተብሏል።
ተጨማሪ ለማንበብ
https://web.facebook*.com/share/p/1Hnm4vp7ek/
የአራዳን ገጾች በመወዳጀት ቤተሰብ ይሁኑ
Youtube:
https://www.youtube.com/@aradafm95.1
Tiktok:
https://www.tiktok.com/@aradafm95.1offical
Telegram:-
@Arada_Fm
Telegram:-
@aradaFmdigital
Facebook*:-
https://web.facebook*.com/aradafm
@
Arada_Fm
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram