Ethiopian News Agency @EthiopianNewsA 14.04.2026 20:29 Скопировать Пожаловаться ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ፣ በወዳጅነት እና በጋራ መከባበር ላይ መሠረት ያደረገውን ግንኙነት ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር ያላቸውን የጸና አቋም በማረጋገጥ ሰላምታ ተለዋውጠዋል። #PMOEthiopia 👍 2 ❤ 1 691
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram