avatar
Ethiopian News Agency
@EthiopianNewsA
14.04.2026 20:29
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ፣ በወዳጅነት እና በጋራ መከባበር ላይ መሠረት ያደረገውን ግንኙነት ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር ያላቸውን የጸና አቋም በማረጋገጥ ሰላምታ ተለዋውጠዋል።
#PMOEthiopia
👍 2
1
691

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Ethiopian News Agency

21.3K
Ethiopian News Agency official telegram channel
Открыть в Telegram