avatar
Ethiopian News Agency
@EthiopianNewsA
10.04.2026 13:34
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ንዲያሺሚዬ ሽኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ሽኝት አድርገዋል።

የቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ለሁለት ቀናት በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቋል።

#PMOEthiopia
2
977

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Ethiopian News Agency

21.3K
Ethiopian News Agency official telegram channel
Открыть в Telegram