Ethiopian News Agency @EthiopianNewsA 10.04.2026 10:41 Скопировать Пожаловаться የቡሩንዲ ቀዳማዊት እመቤት አንጀሊን ንድያይሺሚዬን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ በመጡበት ወቅት በብሄራዊ ቤተመንግስት ተቀብዬ ጉብኝት አድርገናል። በነበረን ቆይታም በምንሰራቸው የጋራ ስራዎች እና የቀጣይ ትብብሮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት ነበረን። - ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ #Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ 1 1K
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram