avatar
Ethiopian News Agency
@EthiopianNewsA
07.04.2026 14:22
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአምባሳደር ቆንጂት ሥነ-ጊዮርጊስ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 29/2018 (ኢዜአ)፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነ-ጊዮርጊስ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገልፀዋል፡፡

ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት፤ ለአምባሳደር ቆንጂት ቤተሰቦች፣ ወዳጆች፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለመላው ኢትዮጵያውያን ልባዊ መጽናናትን ተመኝተዋል።

#Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ
1 973

Обсуждение 0

Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.

Обсудить в Telegram

Ethiopian News Agency

21.3K
Ethiopian News Agency official telegram channel
Открыть в Telegram