Ethiopia Insider Переслано от канала 28.03.2026 14:57 Скопировать Пожаловаться ትበብር ለኢትዮጵያ አንድነት መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥን የተከተለ የፌደራል ሥርዓት እንደሚከተልና የቤትና የቦታ ግብርን እንደሚቀንስ ይፋ ባደረገው ማኒፌስቶ ገልጿል። ትብብሩ በ7 ኛው አገራዊ ምርጫ የሚወዳደርበትን ማኒፌስቶ ዛሬ መጋቢት 19/2018 ዓ.ም አስተዋውቋል። የፌደራል አወቃቀሩን በተመለከተ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥን የህዝብ አሰፋፈርን፣ ኢኮኖሚ እድገትን፣ አስተዳደራዊ የልማት አመችነትን እንዲሁም ሌሎች ማህበራዊ ትስስሮችን መሠረት ያደረገ ፌደራላዊ የመንግስት አወቃቀር እንዲኖር እንደሚያደርግም ትብብሩ አስታውቋል። ከመኖሪያ ቤቶች ጋር ተያይዞም በሽያጭ ታክስ የቤትና የቦታ ግብር መጠኑን እንደሚቀንስ በማኒፌስቶው አብራርቷል። [ምርጫ 2018 – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር] #ምርጫ2018 #EthiopiaElection ❤ 14 👍 4 👏 2 😁 2 4 6.4K
Обсуждение 0
Обсуждение не доступно в веб-версии. Чтобы написать комментарий, перейдите в приложение Telegram.
Обсудить в Telegram